image
image
image
image
image

"በጎ ፈቃደኝነት ለማህበረሰብ ለውጥ" በሚል መሪ ቃል የክረምት በጎ ፈቃድ ደም ልገሳ ተደረገ

ሰኔ 12, 2018
"በጎ ፈቃደኝነት ለማህበረሰብ ለውጥ" በሚል መሪ ቃል የክረምት በጎ ፈቃድ ደም ልገሳ ተደረገ የልደታ ክ/ከተማ ህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፍቃድ ማስተባበሪያ ፅ/ቤት የደም ልገሳ ፕሮግራም አካሄደ ክቡር የሆነውን የሰው ልጅ ህይወት እንታደግ በማለት የሚሰበሰበው ደም በተለያዩ ምክንያቶች ደም ለሚስፈልጋቸው ዜጎቻችን እንደሚውል በመግለፅ አንድ ሰው የሚለግሰው ደም ሰዎችን ህይወት መታደግ ያስችላል በፕሮግራሙ ላይ የደም ለጋሽ ማህበሩ አባላትና በጎፈቃደኞች ተገኝተው የመለገስና የማስለገስ ስራ ተሰርቷል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች