image
image
image
image
image

የልደታ ክፍለ ከተማ አካባቢ ጥበቃ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት የ6 ወር አፈፃፀም ምዘና 97% በማምጣት 2ኛ ደረጃ በመያዝ ተሸላሚ ሆኗል።

የካቲት 11, 2018
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአካባቢ ጥበቃ ጽ/ቤት በግማሽ ዓመቱ ባካሄደው ምዘና የልደታ ክ/ከተማ አካባቢ ጥበቃ ጽ/ቤት 97% በማምጣት በተግባር አፈፃፀም ከ11ዱም ክፍለ ከተሞች መካከል 2ተኛ ውጤት በማስመዝገብ ተሸላሚ ሆኗል:: የልደታ ከተማ ክ/ከተማ አካባቢ ጥበቃ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አንተነህ በፍቃዱ ይህን ውጤት እንዲመጣ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላደረጉ የክፍለ ከተማው አስተባባሪ ኮሚቴ አባላትና ለሁሉም አመራሮች ለጽ/ቤቱ ቡድን መሪዎችና ፈፃሚዎች እንዲሁም ለወረዳዎች ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች